23/07/2024
የሀዘን መግለጫ
*****************************************
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ በወገኖቻችን ላይ የደረሰው ህልፈተ-ህይወት እና ከፍተኛ ጉዳት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እንገልጻለን።
ለሟች ቤተሰብ፣ ዘመድ-አዝማድ፣ ጓደኛ በጥቅሉ ለመላው የሀገራችን ህዝብ ማፅናናትን እንመኛለን።