Abol ምን አዲስ አለ! What is new!

20/03/2026
19/03/2026

This is your 2026 reality check

03/12/2025

(መሠረት ሚድያ)- ሰው ገንዘቡን ለችግር ግዜ፣ ለሚፈልገው ጉዳይ እና ለወደፊት እቅዱ ማስፈፀሚያ ብሎ ጥሮ ግሮ ያገኘውን ያስቀምጣል። ድሮ ድሮ በየቤት ውስጥ ይቀመጥ የነበረው ጥሪት አሁን .....

02/12/2025

#ዜናመሠረት ወልዲያ ከተማ ውስጥ የሚገኙ በርካታ የዓብነት ተማሪዎች ከቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ ታፍሰው መወሰዳቸው ታወቀ

- "ቤተ ክርስቲያኒቱ ተማሪዎቹ እንዲለቀቁ በደብዳቤ ብትጠይቅም እስካሁን ምላሽ አልተገኝም። አፍነው የወሰዱት የሚሊሻ አባላት በወሰዱት በእያንዳንዱ ተማሪ 7 ሺህ ብር እየጠየቁ ይገኛሉ"

- ከተያዙት ተማሪዎች መካከል አንደኛው ባሳለፍነው አርብ ለማምለጥ ሲሞክር ከሚሊሻ በተተኮሰበት ጥይት ተመትቶ ከፒያሳ ወደ ቲንፋዝ በሚወስደው መንገድ ላይ ህይወቱ ማለፉ ታውቋል

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/2b4

Meseret Media

23/11/2025

እጅግ ልብ የሚሰብር ዜና 😭
የሁለት ወንድማማቾች ሕይወት በመኪና አደጋ አልፏል።

1. ታላቅ ወንድም ሙዚቀኛ ይስሃቅ አብርሃም በዛሬው ዕለት ሕዳር 13/2018 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ አርባምንጭ ጉዞ ላይ እያለ በደረሰ ድንገተኛ የመኪና አደጋ ሕይወቱ እንዳለፈ የመረጃ ምንጮቻችን ነግረውናል።

2. የወንድሙን መሞት የሰማው የወበዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ ዓመት የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪ አቤኔዘር አብርሃም በዛሬው ዕለት ህዳር 13/2018 ዓ.ም ከሚማርበት ዩኒቨርሲቲ የወንድሙን ቀብር ለመድረስ ከሆሳዕና ወደ ወላይታ ሶዶ እየተጓዘ ሳለ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከምባታ ዞን ዋዕዶሌ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ በደረሰው የመኪና አደጋ ህይወቱ እንዳለፈ ዩኒቨርስቲው ገልጿል።

በዚህም ሁለቱ ወንድማማቾች በአንድ ቀን በመኪና አደጋ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።

የወንድማማቾቹ ድንገተኛ ሕልፈት በአርባምንጭና አካባቢው ድንጋጤን ፈጥሯል።

ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ጓደኞቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።

ምንጭ - Gamo ArbaMinch

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Abol posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Abol:

Share