27/07/2024
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ በመሬት መንሸራተት ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች በስፍራው ተገኝተው አፅናኑ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ጉዳት ወደ ደረሰበት ስፍራ አቅንተዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ3 ቀናት የሚቆይ ብሔራዊ ሐዘን አውጇል።
የሰፋ መረጃ ቤተሰብ ይሁኑ!
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/
ቴሌግራም፡ https://t.me/+V9Taivf1aRLRSCiH
ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/
እነዚህን የዩቲዩብ እና ቴሌግራም ቻናል ሰብስክራይብ በማረግ ቤተሰብ ይሁኑ!